Blue Joomla Templates

Visitors Counter

mod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_countermod_vvisit_counter
mod_vvisit_counterToday55
mod_vvisit_counterYesterday46
mod_vvisit_counterThis week55
mod_vvisit_counterLast week175
mod_vvisit_counterThis month813
mod_vvisit_counterLast month1300
mod_vvisit_counterAll days14727

We have: 43 guests online
Your IP: 3.145.88.247
Mozilla 5.0, 
Today: Jun 30, 2024

Vinaora World Time Clock

Online User

We have 43 guests online

Archieved Content

artumafursi
PDF Print E-mail

About Us

 

 

 
PDF Print E-mail

በተፈጥሮ ሃብት ልማት በተለማዉ ተራራ ላይ የችግኝ ተከላ ሲከናወን

የተተከለ ችግኝ ከጊዜ በኋላ

የአማራ ወጣቶች ማህበር የወረዳዉን ልማት ሲገኙ

 
PDF Print E-mail

Tourism

 

 
PDF Print E-mail

 

Introduction

Artumafursi is one of the woreda(districts) which is found in oromo zone and  bordered on the north shoa zone , on afar region and one of the other woredas surrounding them would bordered, when we see the boundary and which as far from capital city of the addis abeba 300 km, and far from regional capital city bahirdar 580 km and far from oromo zone capital city Kemisie 25 km far away. The woredas land scape situation is 28.5% of the land escape is mountains, 38% of the land escape situation was covered by plane land, 6.6% the land was rift valley(George) and 4.4% the land is swampy area and 22.5% of the total land was semi plane and mountains. When we see the woredas climatic condition was 76% the climatic condition is deserts(hot) and the rest 24% the climatic condition is frigid (cold). The woredas temperature(air) condition dessert air condition would covered 76% of the area(region), 24% of the region would frigid, type of air condition would practiced. When we see daily high temperature record (350c) and the least temperature(150c) types of temperature would recovered in different seasonal variation.

When we see the religious practice(habit) in the woredas, there is different follower of religion practiced, among those of them, major of them Muslim i.e. 97% of the population was muslim followers the rest of 03% coptic Christian followers. 89% agricultural practice was the major income source of the woreda the rest 11% was government employer and trader. In the woreda there is 24 rural kebele and one urban(city) kebeles. In the woreda there is 49 primary school, 3 secondary school, one preparatory school and one technical and vocational  training college school. In the woreda there is 22 health post and 6 health center would be found and  there is total population 109681, out of 109681 population 54204 were male and 55477 were female.

Artumafursi Woreda Historical background

On other side beside to the above historical background of the region, like historical background of the woreda, the area socio cultural background of the area describe as follows, in the area, the major population settled in area was Oromo population(community), beside to the Oromo population the amhara community would acclimated 50 year ago. The major Oromo clan, which is settled in area was, Nahole, Amaro, Jarso, Dubana, Gelan, Hariro, Abado, jale, Marutaya, Galasha, etc types of clan would respectively.

 

How to named the woreda Artumafursi Woreda ?

Artumafursi is one of  woreda which is found in amhara regional of the special zone which is oromo zone and  early political demarcation map and with political and regional situation which governed by the ‘erist’ and ‘gulit’ system, Under feudal system in emperor region which is governed under the wollo regional state. By the time of emperor the wollo regional state capital city is desie. By time of the feudal region artumafursi was governed by upper emperor family leader and collaborators which is administrated by different leader respectively.

After, the downfall of the emperor region and our country turn back to socialist reiot types of political ideology(communist) after the beginning of this time, our country Ethiopia unstable and coming to choose disorder by the dergue region many political activist and political action coming in to different political ideology, although our regions was one the woreda which is administer under wollo region. After our country Ethiopia became to the socialist ideology, our region(i.e wollo) become restructure by the new administrative region and become to wollo divide to north and south wollo and our district artumafursi incorporate in to south wollo administrative region, by this time our woreda artumafursi was becoming to the hierarchy of the regional administration position ‘Awuraja’ level for long period of time.

After the downfall of military junta(dergue) political region and when EPRDF coming to power may 20, 1983 e.c and EPRDF was by the newly reorganized early political administration as newly our region takes regional name i.e. region 03(three) and their name was amhara regional state and becoming those any different administrative ranks in different position would be changed, administrative names by the peoples demography their language, culture and tradition and giving rights to different nation to govern their people the nation by the EPRDF region, those create administrative ranks name was zonal, woreda and kebelles level administrative. Although, early those governor of the artumafursi leader was elected and sent to lead our woredas by the legacy of wollo hierarchy leader nomination would be changed and coming to rule by the local administer by themselves. After 1986 e.c, the amhara regional state give to administer those different nation of the region, i.e. waghimra, north wollo, south wollo and oromo nation at zonal level by their speaking language and their cultural resemblance. In the zonal level of oromo zone oromiffa was one of the prominent administrative and working language. In this oromo zone, there was more than 6(six) administrative woredas incorporated.

After the oromo administrative zone organized artumafursi was one of them which incorporated administrative woredas and when it’s flourish as woreda level administration their capital city was chireti city. After those different kebelles coming to artumafursi and coming to large administrative area and need to come head quarter from chireti to chefarobit to it’s because of strategic area and suitable for administration and deal with local resident the woredas coming to say artumafursi. Early our woreda merged with after woredas and called artuma jile, when we see the total land(area) covered by the woreda and the total population which is settled in the woreda coming to large, by this time in 1994 the oromo house of speaker(council) declared this woreda split in to two(2) i.e. artumafursi and jile timuga and our woreda artumafursi’s capital city became chefa robit was organized.

The artumafursi woreda was bounded by afar region, from amhra region, by north shoa zone and bounded by zonal woredas bounded and more than 109681 thousand people would be settled in the woreda estimated. This woreda was contemporary have more than 27 kebele administration organized.

In general the name of our woreda traced from two merged types of word, which is from “Artuma” and “Fursi” let see the word term. The word ‘’artuma’ its trace from ‘artume’’ word artume was traced from, which is the name of one locally settled fellow person, which is administer of the areas for along period of time and finally the name of the person traced to the name of the area know currently which is called artuma. Like the name artuma traced(inherited) from the person who is administer of the areas name, to the name of the areas name, the word furse, the popular person which is administer the area for along replied of time and the name traced from furse currently what we called fursi.

The name of Capital city of the Woreda

The name of capital city of the woredas, chefarobit like the woredas name, it is merge of two words, i.e. from Chefa and Robit, let see the two words meaning one by one. The Chefa means, from the names of , the areas was so, swampy and watershed area and grassed lands. Robit means, weakly third day Wednesday which is called in Amharic ”erob” and the day erob was the weakly market day of the area and finally the name traced from erob to robit and served as the name of the woredas, which is temporarily called chefa robit.


 
PDF Print E-mail

1. የቻርተሩ ዓላማ

  • የዜጐችን መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ
  • ለዜጐች ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት
  • ተጠያቂነትን በግልጽ ለማመላከት

2. የተቋሙ ስም የአ/ፋ/ወ/ሲ/ሰርቪስ ጽ/ቤት

3 . የጽ/ቤቱ ተልዕኮ

· የልማታዊ ዲሞክራሲያዊ መንግስት ዓላማዎችና ፖሊሲዎች በብቃት

መፈጸም የሚችል ተዓማኒነት ያለው፣በግልፀኝነት በተጠያቂኀት መርሆች ላይ ተመሰርቶ

ሀገርን፣ህዝብንና ዜጋን የሚያገለግል ጠንካራና ውጤታማ ሲቪል ሰርቪስ መፍጠር፡፡

የጽ/ቤቱ ራዕይ

· የበለፀገችና መልካም አስተዳደር የሰፈነባት አርጡማ ፉርሲ ወረዳ ዕውን የሚያደርግ

ሲቪል ሰርቪስ በ2010 ዓ.ም በሁሉም የመንግስት ተቋማት ተገንብቶ ማየት፣

የጽ/ቤቱ እሴቶች

1. ሁሉም ተማሪና አስተማሪ መሆን እንደሚገባን እንገነዘባለን፡፡

2. የስራ ፍቅር፣ ከበሬታና መልካም ስነ-ምግባር መለያችን ይሆናል፡

3. ለተገልጋዮች / ዜጐች ፍላጐት ቅድሚያ መስጠት፣

4. ግልጽነትንና ተጠያቂነትን እናሰፍናለን፣

5. ቅልጥፍናና ውጤታማነትን ማረጋገጥ የጥረታችን ሁሉ መቋጫ መሆኑን እናምናለን፡፡

6. ፍትሃዊነትን ማስፈን የመልካም አስተዳደር ገጽታችን ዋነኛ አካል መሆኑን እንገልዘባለን፡፡

7. ለውጥ ናፋቂና አራማጅ እንሆናለን፡፡

የጽ/ቤቱ ተገልጋዮች

የወረዳ የመንግስት ተቋማት ፣

የወረዳ የመንግስት ሰራተኞች

ሌሎች ዜጐች

 

 

በጽ/ቤቱ የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶች

1. የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናቶችን ተግባራዊ ማድረግና እንዲተገበሩ ድጋፍ ማድረግ፣

2. ከመ/ቤቶች የሚቀርቡ የምደባ ቅጥር፤ዝዉዉር፤ደረጃ ዕድገት እና የተለያዩ ጥቅማጥቅም እንዲያገኝ ማድረግ፣

3. በየደረጃው ለሚገኙ የመንግስት ተቋማት በሰው ኃይል ስምሪትና በለውጥ ስራዎች አፈፃፀም ዙሪያ ድጋፍና ክትትል ማድረግ፣

4. በለውጥ ሰራዊት ግንባታና አፈፃፀም ዙሪያ ድጋፍና ክትትል ማድረግ፣

5. የድጋፍና ክትትል ግብረ መልሶችን ማሳወቅ፣

6. የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ክፍተት የዳሰሳ ጥናት ማጥናት

7. የተለያዩ የአቅም መገንቢያ ስልጠናዎችን መስጠት

8. በስልጠናዎችና ኘሮግራሞች አፈፃፀም ላይ የፋይዳ ጥናት ግምገማ ማድረግ፣

9. ከመ/ቤቶች የሚቀርቡ የስራ ልብስ ጥያቄዎችን ተቀብሎ ለገንዘብና ኢኮኖሚ ጽ/ቤት ማሳወቅ፣

10. ከመ/ቤቶች ለሚቀርቡ የትምህርት ዝግጅትና የስራ ልምድ ያካተተ ጥያቄዎችን ለዞን ግብአት መስጠት፣

11. በመመሪያዎች ዙሪያ በጹሁፍ በቃልና በስልክ ለሚቀርቡ የማብራሪያ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት፣

12. በመንግስት ድጋፍ ትምህርታቸውን አጠናቀው በመ/ቤታቸው ቦታ ላልተገኘላቸው ምሩቃን የስራ ምደባ መስጠት፣

13 . ከኃላፊነት ለሚነሱ ተሷሚወችና ምደባ፣ላላገኙ ሰራተኞች የስራ ምደባ መስጠት፣

14. የረጅም ጊዜና የአጭር ጊዜ ስልጠናዎችን ማስተባበር

15. የጡረታ ማራዘም ጥያቄዎችን ተቀብሎ ለዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ ማስተላለፍ

16. ሙያዊ ድጋፍ ለሚጠይቁ አካላት ሙያዊ ድጋፍ መስጠት፣

17. የመንግስት ሰራተኞችን ስታቲክሳዊ መረጃ በዓመት አንድ ጊዜ መስጠት፣

18. የዲስኘሊን ጉዳዮችን ተቀብሎ መመርመርና ማጣራት የውሣኔ ኃሣብ መስጠት፣

19. የሰው ኃይል አስተዳደር ተግባራት ይፃፍልኝ ጥያቄዎችን ተቀብሎ መፈጸም፣

20. በሚሰጡ አገልግሎቶች ላይ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ምላሽ መስጠት፣

ተ.ቁ

በጽ/ቤቱ የሚሰጡ አገልግሎቶች

አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ

የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ

አገልግሎት ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው

በጊዜ

በመጠን

በጥራት

1

አዳዲስ የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናቶች እንዲተገበሩ ድጋፍ ማድረግ

በወረዳና ሴክተሮችበቀበሌ

7 ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

· መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት

· ድጋፍ ለመስጠት የተዘጋጀ አዳጊ ቼክ ሊስት

2

አዲስ ተጠንተወ ለተፈቀዱ የአደረጀጀት ማሻሻያዎች ምደባ መስጠት

የወረዳ ሲ/ሰርቪስ

· በሲ/ሰርቪስ ቢሮ የፀደቀ የስራ ሂደት ጥናት

ለመ/ቤቶች ለተፈቀዱ ሁሉም የስራ መደቦች ምደባ መስጠት / ለ1 መ/ቤት /

ወረዳ ሲ/ሰርቪስ

2-3 ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

· በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ የተፈረመ የስራ መደብ መጠየቂያ ደብዳቤ ፎርም 14

· ስለ ስራ መደቡ አስፈላጊነት የሚያሳዩ ደጋፊ መረጃዎችን አሟልቶ ማቅረብ

ለመ/ቤቱ ለተፈቀዱ ከፊል ስራ መደቦች ምደባ መስጠት

1ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

3

ተጨማሪ የስራ መደቦች ተፈቅደው ሲመጡ ምደባ መስጠት

1ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

ለሹፊር፣ለጽዳት፣ለዘበኛ፣ለአትክልተኛ፣ ለፖስተኛና ተመሳሳይ የስራ መደብ ተፈቅዶ ሲመጣ ምደባ መስጠት

1ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

ከላይ ከተገለፁት የስራ መደቦች ውጭ ለሆኑ አንድ የስራ መደብ ተፈቅዶ ሲመጣ መመደ

4ዐደቂቃ

1ዐዐ%

1ዐዐ%

4

የስራ ደረጃ ከፍ ወይም ዝቅ ይበል ጥያቄዎች ሲቀርቡ ለዞን ሲ/ሰ/መምሪያ ማሳወቅ

3ዐ ደቂቃ

1ዐዐ%

1ዐዐ%

· በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ የተፈረመ የስራ መደብ መደብ መጠየቂያ ደብዳቤ ፎርም 14

· ስለ ስራ መደቡ አስፈላጊነት የሚያሳዩ ደጋፊ መረጃዎችን አሟልቶ ማቅረብ

5

ከወረዳ እስከ ቀበሌ ለሚገኙ የመንግስት ተቋማት በለውጥ ኘሮግራሞች አፈፃፀም ዙሪያ ድጋፍና ክትትል ማድረግ

ከወረዳ ከቀበሌ

· መ/ቤቶች የድጋፍ ጥያቄ ሲያቀርቡ

· በመምሪያው አመታዊ ኘሮግራም

· ድጋፍ የሚሰጣቸውን አካላትና ር/ጉዳዮች በመለየት

· ለድጋፍ የተዘጋጀ ቼክሊስት

የመንግስት ተቋማት የለውጥ ኘሮግራሞች ማስፈጸሚያ ዋና የስራ ሂደት

የወረዳ መ/ቤቶችን መደገፍ / ለ1 መ/ቤት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

3ሰአት

1ዐዐ%

1ዐዐ%

የወረዳና የከተማ አስ/መ/ቤቶችን መደገፍ /ለ1መ/ቤት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

3ሰአት

25%

1ዐዐ%

የቀበሌ ተቋማትን መደገፍ / ለ1 መ/ቤት /

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

3ሰአት

25%

1ዐዐ%

ተ/ቁ

በ/ጽ/ቤቱ የሚሰጡ አገልግሎቶች

አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ

የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ

አገልግሎት ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው

በጊዜ

በመጠን

በጥራት

6

በየደረጃው ለሚገኙ የመንግስት ተቋማት በሰው ኃይል ስምሪት ስራዎች አፈፃፀም ዙሪያ ድጋፍ ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

- መ/ቤቶች የድጋፍ ጥያቄ ሲያቀርቡና በመምርያው መርሃ ግብር የሚከናወን

- የሚሰጥባቸውን ርእሰ ጉዳዮች መለየትና አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት ማድረግ

የሰው ኃይል ስራ ደጋፊ ዋና የስራ ሂት

የወረዳ መ/ቤቶች ለመደገፍና ለመመርመር

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

15ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

ወረዳ መ/ቤቶችን ለመደገፍና ለመመርመር

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

21 ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

7

የድጋፍና የምርምር ግብረ መልሶችን ማሳወቅ

በወረዳ ሲ/ሰና ቀበሌ

3ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

የመስክ ምልከታ ማስታወሻ ቃለ ጉባኤና ልዩ ልዩ መረጃዎች

8

የተለያዩ የአቅም መገንቢያ ስልጠናዎችን መስጠት

በወረዳ ሲ/ሰና ቀበሌ

1-3 ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

- ስልጠና የሚሰጥባቸው ጉዳዮች

- የስልጠና ማንዋል

- የተለያዩ ሰልጣኞች

- የስልጠና ኘሮግራም

9

ከመ/ቤቶች ለሚቀርቡ አዲስ የስራ ልብስ ይካተትልን ጥያቄወች ተቀብሎ ለሚመለከተው አካል ማስተላለፍ

ወረዳ ሲ/ሰ

1 ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%       

- በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ

- የተፈረመ የስራ ልብስ ይካተተልን ደብዳቤ

- የስራ ልብስ አስፈላጊነት

- አመልካች ጥናት

1ዐ

ከመ/ቤቶች የሚቀርቡ የስራ ልብስ ይገዛልን ጥያቄዎችን ተቀብሎ ለማመለከተው አካል ማስተላለፍ

ወረዳ ሲ/ሰ

1 ሰአት

1ዐዐ%

1ዐዐ% 

- በመ/ቤት የላይ ኃላፊ   የተፈረመ የስራ ልብስ የሚገዛላቸው ሰራተኞች ብዛትና የስራ ድርሻ የሚገልጽ ደብዳቤ

11

መ/ቤቶች ለሚቀርቡ የትምህርት ዝግጅትና የስራ ልምድ ይካተት ጥያቄዎች እንዲካተት ለክልል ግብዕት መስጠት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

3ዐ ደቂቃ

1ዐዐ%

1ዐዐ%

- ከየመ/ቤቱ የሚቀርቡ ጥያቄወች

- የት/ት ዝግጅቱ ወይም የስራ ልምዱ አስፈላጊ መሆኑን የሚያሳይ ጥናት

12

በመመሪያዎች ዙሪያ የሚቀርቡ የጹሁፍ ማብራሪያ ጥያቄወች ምላሽ መስጠት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

1-2 ሰአት

1ዐዐ%

1ዐዐ%

ግልጽ የሆነ የጹሁፍ ጥያቄ የያዘ ደብዳቤ

13

በሰው ኃይል ስምሪት መመሪያዎች ዙሪያ የሚቀርቡ የስልክ ማብራሪያ ጥያቄወችን ምላሽ መስጠት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

5 ደቂቃ

1ዐዐ%

1ዐዐ%

አጭር፣ግለጽና እውነተኛ ጥያቄ ማቅረብ

14

በሰው ኃይል ስምሪት መመሪያዎች ዙሪያ በአካል ለሚቀርቡ የማብራሪያ ጥያቄወች ምላሽ መስጠት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

ከ15-2ዐ ደቂቃ

1ዐዐ%

1ዐዐ%

15

የረጅምና የአጭር ጊዜ ስልጠና፣ወርክ ሾኘና ሴሚናሮችን መለየትና ማሳወቅ

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

በአካዳሚ ሳሌንደር 6 ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

የሚፈለጉ መረጃዎችን በተጠየቀው፣ በተላው ፎርምና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ አሟልቶ ማቅረብ

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

16

በመንግስት ድጋፍ ትምህርታቸውን አጠናቀው በመ/ቤታቸው ቦታ ላልተገኘላቸው ምሩቃን ሰራተኞች የስራ ምደባ መስጠት

ሲ/ሰና ቀበሌ

1፡3ዐሰአት

1ዐዐ%

1ዐዐ%

የተሟላ የትምህርት ማስረጃ

17

ከኃላፊነት ለተነሱ ተሸሚዎችና ምደባ ላላገኙ ሰራተኞች ምደባ መስጠት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤትና

ቀበሌ

1 ሰአት

1ዐዐ%

1ዐዐ%

ከኃላፊነት መነሳትን የሚገልጽ ደብዳቤ፣የትምህርትና የስራ ልምድ ደብዳቤ ተንሳፋፊ ለሆነ በየደረጃው መመደብ ያልተቻለበትን ምክንያት የሚገልጽ መረጃ

18

የመንግስት ሰራተኞች ስታቲክሳዊ መረጃዎችን በዓመት አንድ ጊዜ ቀድሞ በማሰባሰብና በማጠናቀር ለመረጃ ተጠቃሚ አካላት መስጠት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤትና

ቀበሌ

1 ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

ግልጽ የሆነ ጥያቄ

19

የጡረታ ማራዘም ጥያቄዎችን ተቀብሎ ለክልል ሲ/ሰ ቢሮ መላክ

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

2 ሰአት

1ዐዐ%

1ዐዐ%

የሰራተኛው የትምህርት ማስረጃ ልዩ እውቀትና ችሎታ፣ ለመ/ቤቱ ያለው ልዩ አስፈላጊነት ተተኪ፣ማግኘት አለመቻሉን የሚገልጽ ማስረጃ፣የሰራተኛው የስምምነት ደብዳቤ ፣የጤና መረጃ ማቅረብ

2ዐ

ሙያዊ ድጋፍ ለሚጠይቁ ተቋማት ድጋፍ መስጠት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

3 ሰአት

1ዐዐ%

1ዐዐ%

ሙያዊ ድጋፍ የተፈለገበት ጉዳይና የድጋፍ መስጫ ጊዜ

ተ/ቁ

በ/ጽ/ቤቱ የሚሰጡ አገልግሎቶች

አገልግሎቱ የሚሰጥበት ቦታ

የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ

አገልግሎት ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው

በጊዜ

በመጠን

በጥራት

21

የዲስኘሊን ጉዳዮች ተቀብሎ መመርመር ማጣራት ውሣኔ መስጠት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

15 ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

የቀረበ የዲስኘሊን ክስ ቻርጅና የዲስኘሊን መረጃዎች

22

በተሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ሲጠየቀ የውሣኔ ግልባጭ መስጠት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

1 ሰአት

1ዐዐ%

1ዐዐ%

የይግባኝ ይሰጠኝ ማመልከቻ በ2 ኮፒ ጋር

23

የሰው ኃይል አስተዳደር ተግባራት ይፈጸምልን ጥያቄዎች ተቀብሎ መፈጸም

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

የሰው ኃይል ደጋፊ የስራ ሂት

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

በክፍት የስራ መደብ በቅጥር የሰው ኃይል ማሟላት / ከተወዳዳሪዎች ውስጥ አልፈው ቀድሞ በሌላ መ/ቤት ያልሰራ አዲስ ተቀጣሪ ከሆነ/

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

1ዐ ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

ምን አይነት የስምሪት አይነትና በጀት የተያዘ መሆኑን የሚገልጽ ደብዳቤ

በክፍት የስራ መደብ በቅጥር የሰው ፆይል ማማላት / ከተወዳዳሪዎች ውስጥ አልፎ ቀድሞ በሌላ መ/ቤት የሰራ በመሆኑ ምክንያት ከነበረበት መ/ቤት ክሊራንስ ማምጣት የሚጠበቅበት ነባር ሰራተኛ ከሆነ /

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

3ዐ ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

በክፍት የስራ መደብ በደረጃ እድገት የሰው ኃይል ማሟላት / ቅርንጫፍ መ/ቤት ለሌላቸው

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

4 ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

በክፍት የስራ መደብ በደረጃ እድገት የሰው ኃይል ማሟላት /ቅርንጫፍ መ/ቤት ላላቸው

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

1ዐ ቀን

1ዐዐ%

1ዐዐ%

በክፍት የስራ መደብ በውጭ ዝውውር የሰው ኃይል ማሟላት / ቅርንጫፍ መ/ቤት ለሌላቸው

ሲ/ሰ/ጽ/ቤት

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

አጠቃላይ የጥራት መርሆቻችን

በስታንዳርዱ ላይ የተገለፁ አገልግሎቶችን በሚከተሉት አጠቃላይ የጥራት መርሆች ላይ ተመስርተን እንሰጣለን፡፡

ግልፅነት

የምንሰጠው ማንኛውም አገልግሎት ባስቀመጥናቸው ስታንዳርዶች፣ቅድመ ሁኔታዎች፣መመሪያዎችና ማንዋሎች ላይ መሰረት በማድረግ ለደንበኞቻችን ፍጹም በሆነ መንገድ ይሰጣል፡፡

ቶሎ ምላሽ መስጠት

ደንበኞችን ባስቀመጥነው ስታንዳርድ መሰረት ምንም ሳየጉላሉ አገልግሎቱን እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡

ተከታታይነት ያለው መሻሻል

ስራዎቻችንን በየዕቅድ ዘመኑ በመገምገም፣ክፍተቶቻችንን ለመሙላት ተከታታይነት ያለው ማሻሻያ እናደርጋለን፡፡

 

ተደራሽነት

አገልግሎታችን በስራ ሂደቶቻችን የስራ ሂደት ጥናት ባስቀመጥነው ተደራሽ ግብ መሰረት እስከታችኛው የአስተዳደር እርከን ድረስ እንዲደርስ ይደረጋል፡፡

አሳታፊነት

የአገልግሎታችን ተጠቃሚ የሆኑ ተገልጋዮቻችንና ያገባኛል ባዮችን በዕቅድ፣በአፈፃፀማችንና በድጋፍና ክትትላችን ወቅት እናሳትፋለን፡፡

ቅድመ ሁኔታዎች

ችግሮች ከመከሰታቸው በፊት የተለያዩ ጥናቶችን አስቀድመን በማካሄድ በመረጃ ላይ ተመስርተን ችግሮችን እንከላከላለን፡፡

ተገልጋይ ተኮር

የምንሰጣቸው አገልግሎቶች በተገልጋዮች ፍላጐት ላይ የተመሰረቱ ይሆናሉ፡፡

ዉጤታማነት

አገልግሎት አሰጣጣችን የመምረያዉን ተልጠዕኮና ራዕይ በሚያሳኩ ተግባራት ላይ ያተኮረ ይሆናል፡፡

የተገልጋዩች መብቶች

ሀ. በመምረያዉ የሚሰጡ አገልግሎቶችን የማግፕት መብት ፡

ለ. መረጃ የማግኘት መብት ፡

ሐ. በመምረያዉ አሰራር ላይ አስተያየት የማቅረብ መብት ፡

መ. ቅሬታ የማቅረብ መብት ፡

ለተገልጋዪቻችን የምንገባዉ ቃል

ሀ. የምንሰጣቸዉን አገልግሎቶች በስታንዳርዳችን መሰረት እንፈጽማለን

ለ. ዕቅዳችንን ሳናንጠባጥብ እንፈጽማለን፡

ሐ. አገልግሎታችን በተገልጋዩቻችን ፍላጎት ላይ የተመሰረት ነዉ፡

መ. ለተገልጋዩች ፍትሃዊ ፡ ቀልጣፋና ዉጤታማ አገልግሎቶች እንሰጣለን፡

ሠ. ተገልጋዩቻችንን በቅንነትና በታማኝነት እናገለግላለን፡


አስተያየት የግብአትና የተሳትፎ ሂደት

አስተያየትና ግብዓት

. ተገልጋዮች በአገልግሎት አሰጣጣችን ላይ በአካል፣በተዘጋጀ የሀሳብ መስጫ ካርድ፤ በሃሳብ መስጫ መዝገብና ሳጥን እና የተለያዩ የምክክር መድረኮችን በመጠቀም አስተያየታቸውን እንዲሰጡ ይደረጋል፡፡

ለ. ከተገልጋዮች የተገኘውን አስተያየት በመገምገም እንደ ግብዕአት በመጠቀም ግብረ መልስ እንሰጣለን፡፡

የተሳትፎ ሂደት

በበኩር ጋዜጣና በሌሎች የክልሉ ሚዲያዎች በመጠቀም እንዲሁም እንደ አስፈላጊነቱ ወረዳ በሚያዘጋጀው የምክክር መድረክ በአገለግሎት አሰጣጣችን ላይ ተገልጋዮችን በቀጥታ እናሳትፋለን፡፡

የቅሬታ አቀራረብ ሂደት

ተገልጋዩ ባገኘው አገልግሎት ካልረካ ቅሬታውን አገልግሎቱን ለሰጠው ባለሙያ የቅርብ ኃላፊ ማቅረብ የሚችል ሲሆን በዚህም ካልረካ ለጽ/ቤቱ ኃላፊ አገልግሎት አሰጣጥና ቅሬታ ሰሚ ባለሙያው ያቀርባል፡፡ ባለሙያውም የአሰራር ሂደቱን ተከትሎ ለቀረበው ቅሬታ ምላሽ ይሰጣል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ለመገናኛ ብዙሃንና አግባብ ላላቸው አካላት ማሳወቅ ይችላል፡፡

 

የክትትልና ግምገማ ስርአት

  • ጽ/ቤቱ በቻርተሩ ላይ በተቀመጡት መሰረት ዜጋው አገልግሎት ስለማግኘቱ በክትትልና ድጋፍ ያረጋግጣል፡፡
  • በዚህም ኃላፊነት ያለባቸው የሰራ ሂደት መሪዎችና ፈፃሚዎች በቻርተሩ መሰረት ስለመፈጸማቸው በለውጥ ሰራዊት አግባብ በየሳምንቱና በየወሩ በመገምገም ሪፖርት ለተቋሙ የበላይ አመራር ያቀርባል፡፡
  • በየወቅቱ የቀረቡት የክትትልና የግምገማ ሪፖርቶች ላይ በመመስረት የእርምትና የማስተካከያ እርምጃ ይወሰዳል፡፡
  • የተገልጋዮች መድረክ መደራጀታቸውንና ስራ ላይ መዋላቸው ይረጋገጣል፡፡
  • በገለልተኛ ወገን የተገልጋዮች እርካታ መኖሩን መደረጉን ያረጋግጣል፡፡
  • የቅሬታ ማስተናገጃ ስርዓት በአግባቡ መዘርጋቱን ያረጋግጣል፡፡

የመረጃ ማስተላለፊያ መንገዶች

ሀ. በተቋሙ የሚሰጡ የመረጃ አይነቶች

አዋጅ፣ደንቦች፣መመሪያዎች፣ማንዋሎች፣የጥናት ሰነዶች፣የወረዳዉን መንግስት ሰራተኞች ስታትስካዊ መረጃ፣የተለያዩ ኘሮግራሞች፣እና የኘሮጀክት ሰነዶች፣ እቅዶችና ሪፖርቶች፣መግለጫዎች፣መጽሔቶችና በራሪ ጹሁፎች

 

ለ. የመረጃ ማስተላለፊያ ዘዴዎች

በበራሪ ጹሁፎች፣በመጽሔት፣በፋክስ፣በስልክ፣በፖስታ ቤት፣በመረጃ ማዕከል አማካኝነት፣በአካል፣የመንግስት ኮሙኒኬሽን

ሪፖርቶች፡-በፋክስ፣በፖስታ ቤት፣ በመረጃ ማዕከል አማካይነት፣በአካል፣በስልክ፣ መደበኛ

የተገልጋይ መድረኮች፡- በአካል በመገኘት

ሁሉም ለለውጥ ይሁን!


 
  • «
  •  Start 
  •  Prev 
  •  1 
  •  2 
  •  Next 
  •  End 


Page 1 of 2
free pokerfree poker

Slide Show

LOADING
Photo Title 1Photo Title 2Photo Title 3Photo Title 4Photo Title 5
JT-SlideShow-Footer

About Our delivery

About Our delivery
 

Artumafursi Copyright© 2009 All Rights Reserved.

Designed by Artumafursi Woreda ICT Core Process